Monday, October 21, 2013

ስብሃት ነጋ ከአዜብ ጋር ፍጭት እንደነበር አመኑ * ጋዜጠኛ ደረጀ ደስታ እስካሁን ተጠይቀው የማያውቁትን ጠየቃቸው

(ዘ-ሐበሻ) የዘኢትዮጵያ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ደረጀ ደስታ በዋሽንግተን ዲሲ የሕወሓት መስራች የሆኑትን አቦይ ስብሃት ነጋን እስካሁን ተጠይቀው የማያውቋቸውን ጥያቄዎች በመጠየቅ ሲያፋጥጣቸው ዋለ። ጋዜጠኛ ደረጀ ደስታ ከሕወሓት ጋር ባደረገው ቃለምልልስ ከወ/ሮ አዜብ መስፍን ጋር አለባቸው ስለሚባለው ፍጭት አንስቶባቸዋል። በተጨማሪም በመሬት ጉዳዮች እና በሌሎች ጉዳዮችም ጠንካራ ጥያቄዎችን በመጠየቅ ተፈታትኗቸዋል። ስብሃት በዚህ ቃለ ምልልሳቸው ሕወሓት ከመለስ በኋላ ጠንክሯል፤ አቶ መለስ ከሞቱ በኋላ ስለተሾሙት የትግራይ ጀነራሎች የማውቀው የለም ብለዋል። ይህ ቃለምልልስ ሊያመልጥዎ አይገባም፤ እንደሚከተለው አስተናግደነዋል።
“የኢሕአዴግ አባል የሚባል የለም፤ የሕወሓት አባል ነኝ”።
ከአቶ መለስ ጋር የሃሳብ ልዩነት ነበራቸው? 

No comments:

Post a Comment