Monday, September 30, 2013

በኖርዌይ ለግንቦት 7 ህዝባዊ ኃይል የተደርገ የገቢ ማሰባሰቢያ በደማቅና ባሸበረቁ በተለያዩ ዝግጅቶች በድል ተጠናቀቀ!!!!

በሴፕቴምበር 28 በኦስሎ ኖርዌይ ለግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል የገቢ ማሰባሰቢያ በደማቅና ባሸበረቁ በተለያዩ ፕሮግራሞች
ታጅቦ በድል መጠናቀቁ ይታወቃል ህዝባዊ አላማ ያነገበው ዝግጅት ከጅምሩ ለማጨናገፍ የተለያዩ የስም ማጥፋት
ፕሮፓጋንዳዎችን በማስራጨት የአሸባሪ ድርጅት ለመርዳት የገቢ ማሰባስቢያ ፕሮግራም ማካሄጃ ትፈቅዳላቹሁ በማለት ለኖርዌይን
የተዛባ ኢንፎርሜሽን በማስተላለፍ የታቀደውን ፕሮግራም ለማምከን የታሰበው፡ እውነት በመያዝ ስለእውነት የቆመ
ኃይል ምንግዜም አሸናፊ ነው እና የታሰበው ፕሮግራም በታቀደለት ስነስርዓት በድል ተጠናቋል።


    በኖርዌይ የምንኖር ኢትዮጵያዊያን ለግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል ወገናዊነት እና አጋር በመሆን በተግባር ቁርጠኝነታችንን
አሳይተናል ከዚህም የተናሳ በገቢ ማሰባሰቢያው ላይ በስጦታ እና ጨርታ ብቻ እስካሁን ባለኝ መርጃ 408,633.85
የኖሮዌጅያን ክሮነር ሲሆን ይህ ገቢ ከመግቢያ ትኬት፣ ከምግብ ሺያጭ አና የመሳሰሉትን ሳይጨምር ነው።
   ይህ በንዲ እንዳለ አብዛኛውን ታዳሚውን ቀልብ የሳበው የግንቦት 7 የፍት ህ የነፃነት የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ፀሃፊ
አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በፎቶ ግራፍ የተደገፈ ስእላዊ መግለጫና የህዝባዊ ግንባር የእለት ተእለት የሚያደርጉት
የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን በማስረዳት በተጨማሪ ከ አሜሪካን፣ከአውሮፓ ወደ ትገሉ አንደተቀላቀሉ፣ የግንቦት 7 ህዝባዊ ሃይል
ከተለያዩ ብሄር ብሔርስቦች የተወጣጡ እንደሆኑ በገለፃቸው አስርድተዋል።
 ኮማንደር አሰፋ ማሩ በተመሳሳይ መልኩ ንግ ግ ር ያደርገ ሲሆን በታዳሚው ለቀረበለት ጥያቄዎች
ተገቢውን መላሽ በመስጠት ገለፃ አድርጓል።
  በዚ አጋጣሚ ሳልጠቅስ የማላልፈው የ ኢትዮጵያዊነት ፍቅር ግድ ብላቹሁ ከ እንግሊዝ ፣ከ ሲዊዝ፣ከ ሲዊዲን
እንዲሁም ከተለያዩ አገሮች የታደማቹሁትን እንግዶቻችን በሙሉ እናመስግናለን።

ሞት ለወያኔና ለሆድ አደሮቹ!!!!!

ድል ለኢትዮጵያ ሰፊ ህዝብ !!!!!

ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!!!!!!

ከ ዳዊት ወንድሙ.

No comments:

Post a Comment