Sunday, August 25, 2013

መንግስት የሙት ዓመትና ተዝካር ማሇት ትቶ ትኩረቱን ሇሀገራዊ መግባባት ቢሰጥ ግርማ ሠይፉ ማሩ

ግርማ ሠይፉ ማሩ
ሙት ዓመትና ተዝካር የሚያወጣ መንግሰት ያየሁት የኛው ጉዴ የሆነው በስሌጣን ሊይ ያሇው ፓርቲ መሆኑን መጠራጠር ያሇብን
አይመስሇኝም፡፡ ፋውንዳሽኑ እንጂ የመንግሰት አይዯሇም የሚሌ ማምታቻ እንዯማይሰራ ከዚሁ ማሰጨበጥ ያስፈሌጋሌ፡፡ ሌክ ነው
የአንዯኛ ዓመት መታሰቢያ በአንዴ አዲራሽ ቢታሰብ ክፋቱ አይታየኝም፡፡ ነገር ግን ሁለም የመንግስት መዋቅር የ”ሕዝብ” ተወካዮች
ምክር ቤቱን ሰራተኞቹን ጨምሮ የሙት ዓመት ሇማክበር የመንግሰት ሰራ አቋርጠው ችግኝ ተከሊ ወይም የሻማ ማብራት ሰነ ስርዓት
ሊይ መገኘት ተገቢም ትክክሌም አይመስሇኝም፡፡ ከሁለም የሚገርመው በሙት ዓመት ሊይ ሇመገኘት ወዯ ሀገራችን የመጡት መሪ
ተብዬዎች እና ተወካዮች ናቸው፡፡ እርግጥ ነው የሱዲኑ ፕሬዝዲንት ከሸሪክ አንባገነን ሀገሮች ውጭ መሄዴ ስሇማይችለ የእርሳቸው ጉዞ
በእውነቱ አጋጣሚውን ተጠቅሞ ወጣ ሇማሇት ብሇን በቅንነት ሌንወስዯው እንችሊሇን፡፡ የሚያሳዝነው ይህን ጉዲይ ብሇው የመጡ
መሪዎችን ሇመቀበሌና ሇመሸኘት በሚዯረግ ሸብ-እረብ ዜጋው የገጠመው ሰቃይ ነው፡፡ ሁለም እንዯሚረዲው የአዱሰ አበባ ከተማ
በአጭሩ ሉቃሇሌ በማይችሌ የትራንስፖርት አገሌግልት ቅርቃር ውስጥ ትገኛሇች፣ በዚህም ሊይ በተሇያየ የመንገዴና የባቡር ግንባታ
ምክንያት ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰት ችግር አሇ፡፡ እዚህ ሊይ ነው እንግዱህ ሰራ ፈት መሪዎች ሙት ዓመት ብሇው መጥተው ከተማዋ ሊይ
ጫና ፈጥረው በእንቅርት ሊይ ጆሮ ዯግፍ ያሰኙን፡፡
በነገራችን ሊይ የሙት ዓመቱ ፕሮግራም በባሇቤትነት የሚመራው “የመሇስ ፋውንዳሽን” የሚባሇው ሲሆን ይህ ፋውንዳሽን ሲቋቋም
በግሌፅ ያራዴኩት አቋም “በፋውንዳሽኑ ምስረታ የመንግሰት እጅ መኖሩ ተገቢ እንዲሌሆነ” ነበር፡፡ ይህ ፋውንዳሽን አሁንም ቢሆን
እጁ ረጅም እንዯሆነ የሚያመሊክተው ሁለም ክሌልች፣ ሁለም የመንግሰት መዋቅሮች፣ በእርግጥ ጥቃቅኖችን ጨምሮ ሰራቸውን
አቁመው በሙት ዓመት በዓሌ ሊይ ሽርጉዴ ሲለ ነበር፡፡ ይህ የፋውንዳሽኑ ቦርዴ ስብሳቢ የቀዴሞዋ ቀዲማዊት እመቤት በመግሇጫ
እንዯነገሩን በፈቃዯኝነት ሊይ ተመስርቶ ብቻ እንዲሌሆነ ያሳብቃሌ፡፡ ከወር በፊት ስሇ በዓለ አከባበር መግሇጫ ሲሰጡ በፈቃዯኝነት
ተመስርቶ ሲለ ሇማመን ፈሌጌ ነበር፤ በቀበር ስነስርዓት ወቅት በተፈጠረው ትርምስ ቅር ተሰኝተው ትምዕርት ወስዯው ይሆናሌም
በሚሌ ታሳቢ ማሇት ነው፡፡ ነገር ግን ጉዲዩ ውስጠ ወይራ ኖሮዋሌ፡፡ ጦጢት አንበሳን “አሌበሊምን ምን አመጣው” እንዲሇቸው፤
በፈቃዯኝነት ሊይ ተመስርቶ ስንባሌ፣ “ፈቃዯኝነት” የሚሇውን ምን አመጣው ማሇት ነበረብን፡፡
የመንግሰት አገሌግልት ሰጪ ተቋማት ኔት ወርክ የሇም በሚሌ የሚያቋርጡት አገሌግልት ትዕግሰታችንን እየተፈታተነው ባሇበት ወቅት፣
ሇሙት ዓመት ችግኝ ተከሊ እና ሻማ ማብራት አገሌግልት ማቋረጥ ይህ ሙት ዓመት ሇማይመሇከተን ዜጎች ምንዴነው ማካካሸው?
ብሇን ጠይቀን ማሇፍ ተገቢ ነው፡፡ መሌስ ሰጪ ባይኖርም፡፡ ይህ ብቻም አይዯሇም የመንግሰት ተቀጣሪ ሠራተኞች የፓርቲ አባሊት
በመሆናቸው የተነሳ በስራ ሰዓት የፓርቲን ተግባር ሇማከናወን እና የፓርቲውን ስሌጠና ሇመውሰዴ ከህግ ውጭ በስራ ገበታቸው ሊይ
እንዯማይገኙ ተጨባጭ መረጃዎች አለን፡፡ መንግሰትና ፓርቲ ተቀሊቅሇው ማሇያየቱ ችግር ሆኖ ባሇበት ወቅት ሶስተኛ ተዯራቢ
“ፋውንዳሽን” የሚባሌ ነገር መጥቶ ላሊ ዝብርቅርቅ እየፈጠረ ነው፡፡
የሰሞኑ ችግኝ ተከሊ በየዓመቱ በሀገራችን ክረምት ሲገባ የሚዯረገውን ዘመቻ (ሰኔ መጨረሻ አካባቢ ጀምሮ) ተክቶ ከሙት ዓመት በዓለ
ጋር እንዱገናኝ በማሇት ወዯ ነሐሴ አጋማሽ ተገፍቶ መምጣቱን ሊስተዋሇ፣ ይህ የችግኝ ተከሊ ጊዜ መዘግየት በችግኙ መፅዯቅ ሊይ
የሚያመጣው ጫና ባሇሞያዎች ሉያዩት ይችሊለ፡፡ ነገር ግን ዝናቡ መውጫው ስሇተቃረበ ሰር ያሌያዙት ችግኞች የመዴረቅ ዕዴሊቸው
ሰፊ መሆኑን ሇማወቅ ባሇሞያ መሆን የሚጠይቅ አይመስሇኝም፡፡ ዝናብ በወጣበት የሚዘራው ምስርና ሽንብራ የመሳሰለት ናቸው፡፡
እዚህ ሊይ በኢቲቪ የችግኝ ተከሊው ሊይ የተገኙት ሰዎች በሙለ እንዯወትሮ ተመሊሌሰን እንክብካቤ እናዯርጋሇን ሲለ የተዯመጡ ሲሆን
አንደ አስተያየት ሰጪ “በራሴም ትራንስፖርት መጥቼም ቢሆን የተከሌኩትን ችግኝ አየዋሇሁ” የሚሌ አሰተያየት ሲሰጥ ከጎኔ ቁጭ ብል
የነበረ አንዴ ሰው “እንኳን ይሄን ችግኝ ሌትከታተሌ የታመመ ዘመዴህንም ተመሊሌሰህ አትጠይቅም” ብል እውነትነት ያሇው ሃሳብ
ሲሰነዝር ፈገግ ማሇታችን አሌቀረም፡፡ በዚሁ አጋጣሚ አንዴ የእግረ መንገዴ ጥያቄ ትተን እንሇፍ፡፡ ተመሊሌሰው ችግኝ ሇመንከባከበው
ያቀደት ችግኝ ተካዮች ወዯ ችግኙ ሲሄደ ውሃ በጀሪካን፣ ማዲበሪያ ነገር/ፍግም ሉሆን ይችሊሌ/ በኪስ ወረቀት፣ወዘተ ይዘው ነው
ወይስ እንዳት ነው ክትትሌ የሚያዯርጉት?
በሀገራችን የተተከለት በብዙ ሚሉዮን ችግኞች በእንክብካቤ እጦት መፅዯቅ ሳይችለ የቀሩ ቢሆንም በዚሁ አጋጣሚ ሇቀዴሞ
ጠቅሊያችን ተብል እንክብካቤ ማዴረግ ከተቻሇ በእውነቱ ከዚህ በኋሊ የሚተከለት በሙለ በእርሳቸው ስም ቢተከሌ እኔም ወጥቼ
ሌተክሌ እችሊሇሁ፡፡ ሇማነኛውም በቅርቡ በዚሁ አጋጣሚ የሰማሁት የዯን ሽፋናችን ወዯ አሰራ አንዴ በመቶ መዴረሱን ስሰማ በእውነቱ
ዯስ ያሇኝ ሲሆን የአስራ አንዴ በመቶ ግጥምጥሞሽ ግን ግርምታን ፈጥሮብኛሌ፡፡ በክሌሌ አስራ አንዴ የሚመራው ነገር ሁለ አስራ አንዴ
በመቶ የአኬር ቁጥሩ ሳይሆን አይቀርም፡፡ (ሀገሪቱን በዘጠኝ ክሌሌ እና ሁሇት ከተማ አስተዲዯር በዴምሩ በአስራ አንዴ ማዋቀሩ
አጋጣሚ ይሆን ወይስ ይህ አኬር ያሌነው ነገር ነው)፡፡ በዯናችን አስራ አንዴ በመቶ የተገረምኩት ነብስ ካወቅሁ ጀምሮ በሁሇትና ሶስት
በመቶ ተገትሮ የነበረው የዯን ሽፋናችን መሃሌ ሊይ ቁጥር እንዯላሇ ዘል አስራ አንዴ በመቶ በመዴረሱ ነው፡፡ ፈረንጆች አስራ ሦስትን
አይወደም ይባሊሌ፣ እኛ ዯግሞ አስራ አንዴን እንወዲሇን፡፡ከዚሁ ርዕስ ሳንወጣ ክቡር ጠቅሊይ ሚኒስትራችን አቶ ኃይሇማሪያም ዯሳሇኝ ትንሽ ጋብ ብል የነበረውን የታሊቁ መሪ ላጋሲ ዴንገት
ባገረሸ መሌኩ በሙት ዓመት ሊይ ሇማንሳት ሞክረዋሌ በዚህ ንግግር መሃሌ ያስገረመኝ ነገር ቢኖር ኢህአዳግ ፓርቲያቸው በውስጡ
ምንም መንገራገጭ እንዯላሇበት አዴርገው የነገሩን ነገር ነው፡፡ እዚህም ጋ የዚያች ጦጣ “አሌበሊሽምን ምን አመጣው” ትዝ ብልኛሌ፡፡
ኢህአዳግ ውስጥ “ችግር የሇምን ምን አመጣው” ማሇት ይኖርብናሌ፡፡ ችግርማ አሇ የላሇው ችግሩን መፍቻ ጥበቡ ነው ማሇት ያሇብን
ይመስሇኛሌ፡፡ በእውነቱ ኢህአዳግ ስሇማያምነን ነው እንጂ ኢህአዳግ ችግር ውስጥ እንዱገባ ፍሊጎት የሇንም፡፡ ምክንያቱም ጦሱ
ሇሀገራችን ዜጎች ስሇሚተረፍ፡፡ ይህ እንዲይሆን ግን ሀገራችን ኢትዮጵያ ሇእኛም ሀገራችን መሆኗን ተረዴቶ ተመካክረን የምንሰራበት
መንገዴ ማሰብ ይኖርበታሌ፡፡ እንመካከር ስንሌ ሁሇት ነገር ማሇታችን አይዯሇም፡፡ ሙት ዓመት ሇማክበር አብረን እንሁን እና ስሌጣን
አጋሩን ማሇታቸን አይዯሇም፡፡ የእኛ ጥያቄ አጭርና ግሌፅ ነው፡፡ ያሇንን አማራጭ ሇህዝብ ሇማቅረብ እንዴንችሌ የዘረጋችሁትን የአፈና
እና የካዴሬ ስርዓት አዯብ አስገዙሌን፡፡ አማራጫችን በህዝብ ውዴቅ ከተዯረገ እና የአብዮታዊ ዱሞክራሲ መስመር በህዝቡ ይሁንታ
ካገኘ (በካዴሬዎች ማሇት አይዯሇም) ሇመቶ ዓመት መግዛት ትችሊሊችሁ ነው የምንሊችሁ፡፡
በኢህአዳግ ችግር ውስጥ መግባት ዯስተኞች እንዲሌሆንን መረዲት ያሇበት ማነኛውም የኢህአዳግ ባሇስሌጣን አንዴ ነገር እንዱያዯርግ
ጥያቄዬን አቀርባሇሁ፡፡ የአንዴነት ፓርቲ ስሇ ሰሊማዊ ትግሌ ሇአባሊቱ መግሇጫ ሲሰጥ አቅራቢ ሆኖ የቀረበው ጋዜጠኛ እስክንዴር ነጋ
ሲሆን የመዴረክ መሪው ዯግሞ የፓርቲው ምክትሌ ሉቀመንበር አንደዓሇም አራጌ ነው፡፡ የዚህ ፕሮግራም ሲዱ ቅጅ ሇህዝብ እንዱዯርስ
ተዘጋጅቶ በፓርቲያችን እጅ ይገኛሌ፡፡ አቃቢ ህግም ቅጅው አሇው፡፡ የማቀርበው ጥያቄም ሲዱውን ከመጀመሪያ እስከመጨረሻ
እንዴትመሇከቱት ነው፡፡ በዚህ ፕሮግራም ሊይ የተራመዯው ሃሳብ እና የተዯረሰበት ዴምዲሜ ሲጠቃሇሌ እንዱህ የሚሌ ነበር፡፡
“ኢትዮጵያ ሀገራችን ሃምሳ ዓመት ባሌሞሊ ጊዜ ውስጥ ሇሶስተኛ ጊዜ አብዮት ማስተናገዴ አትችሌም፤ መንግሰት ይህ እንዲይመጣ
የማሻሻያ እርምጃ በመውስዴ ሀገራዊ መግባባት ይፍጠር” የሚሌ ነበር፡፡ አሁን ግብፅ ያሇችበት ሁኔታ ሲታይ እነዚህ ወጣቶች ነብይ
ነበሩ ማሇት ይቻሊሌ፡፡ በሀገራችን ባሇው የሌዩነት ብዛት የግብፅ ዓይነት አብዮት ጦሱ የታያቸው፡፡ ይሁን እንጂ ሰሊም ሲሰብኩ ሁሇቱም
ያሇስማቸው ስም ተሰጥቶዋቸው “አሸባሪ” ተብሇው አሁን በእስር ቤት ይገኛለ፡፡ የተረጋገጠ ማስረጃ በእጄ ባይኖርም እነርሱን “አሸባሪ”
ተብሇው እንዱታሰሩ ክስ ሲመሰርቱ ከነበሩት አቃቢ ህጎች አንደ ሀገር ጥል መሰዯደን ሰምቻሇሁ፡፡ ይህ እውነት ከሆነ ብዙ ማስረጃ
እንዯምናገኝ ተሰፋ አዯርጋሇሁ፡፡
ሟች ጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ ዜናዊ በመጨረሻ ባነሳሁት በእነ አንደዓም ጉዲይ እንዱሁም ሀገራችን ሇራቃት ሀገራዊ መግባባት
ዋነኛው ተጠያቂ ቢሆኑም፣ መግቢያዬ ሊይ ያነሳሁትን የሙት ዓመትና የተዝካር እሼሼ ገዲሜን ሇአፍታ ከመቃብር ቀና ብሇው ቢያዩ
በጓድቻቸው እጅግ እንዯሚያዝኑ፣ እንዯሚያፍሩም አሌጠራጠርም፡፡ ይህን እንዴሌ ያዯረገኝ ሰሇ ጠቅሊይ ሚኒስትር፣ ምክትሌ ጠቅሊይ
ሚኒስትር፣ ፕሬዝዲንት፣ እና ላልች ሹማምንትን ስርዓተ ቀበር አስመሌክቶ በእርሳቸው ሰርወ መንግሰት የወጣው ህግ በምንም ዓይነት
ይህን አያመሊክትም፡፡ ይሌቁንም የሞተ ሞቶዋሌ ወዯ ሰራ የሚሌ ዓይነት ነው፡፡ መሌካም አዱስ ዓመት የሰሊም፣ የጤና እንዱሁም
ሀገራዊ መግባባት ሇመፍጠር እረሾ የምናኖርበት ዓመት እንዱሆን ከሌቤ እመኛሇሁ፡፡ ሀገራዊ መግባባት እና መተማመን ከአሸባሪነት ህጉ
በተሻሇ ሇህዝቡ ሰሊም ይሰጣሌ የሚሌ እምነት አሇኝ፡፡ ቸር ይግጠመን፡፡
Source http://www.zehabesha.com Amharic.

No comments:

Post a Comment